የደቡብ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ የ2014 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት ጉባኤ በዲላ ከተማ እያካሄደ ይገኛል፡፡
በመድረኩ የክልል ሴክተር ቢሮ ኃላፊዎች ፣የዞንና የልዩ ወረዳ የተቋሙ መምሪያና ጽ/ቤት ኃላፊዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች የተገኙ ሲሆን በተያዘው መርሃ-ግብር መሰረት የተቋሙ የመጀመሪያ ስድስት ወራት አፈጻጸም ቀርቦ ውይይት እየተደረገበት ይገኛል፡፡


የደቡብ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ የ2014 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት ጉባኤ በዲላ ከተማ እያካሄደ ይገኛል፡፡


መግቢያ የወረዳው ሳይንስናኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ጽ / ቤት የተቋቋመበት ዋናው ምክንያት በወረዳው የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ በማልማትና በሁሉም ስፍራ በስፋት በመጠቀም የህብረተሰቡን ኑ...
No comments:
Post a Comment