የደቡብ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ የ2014 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት ጉባኤ በዲላ ከተማ እያካሄደ ይገኛል፡፡

 የደቡብ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ የ2014 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት ጉባኤ በዲላ ከተማ እያካሄደ ይገኛል፡፡

በመድረኩ የክልል ሴክተር ቢሮ ኃላፊዎች ፣የዞንና የልዩ ወረዳ የተቋሙ መምሪያና ጽ/ቤት ኃላፊዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች የተገኙ ሲሆን በተያዘው መርሃ-ግብር መሰረት የተቋሙ የመጀመሪያ ስድስት ወራት አፈጻጸም ቀርቦ ውይይት እየተደረገበት ይገኛል፡፡
Uploading: 1211750 of 1598398 bytes uploaded.
Uploading: 753250 of 1181658 bytes uploaded.




No comments:

Post a Comment

የደቡብ ሶዶ ወረዳ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፅ/ቤት

  መግቢያ የወረዳው ሳይንስናኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ጽ / ቤት የተቋቋመበት ዋናው ምክንያት በወረዳው የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ በማልማትና በሁሉም ስፍራ በስፋት በመጠቀም የህብረተሰቡን ኑ...