Congratulation

 ክቡር አቶ ደምስ ገብሬ የጉራጌ ዞን ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መምሪያ ኃላፊ ሆነው  በመሰየሞ የደቡብ ሶዶ ወረዳ የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፅ/ቤት ማኔጅመንት አካላትና ባለሙያዎች  የተሰማቸውን ደስታ እየገለፁ መልካም የሥራ ዘመን እንዲሆንልዎ ከልብ እንመኛለን!!!



No comments:

Post a Comment

የደቡብ ሶዶ ወረዳ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፅ/ቤት

  መግቢያ የወረዳው ሳይንስናኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ጽ / ቤት የተቋቋመበት ዋናው ምክንያት በወረዳው የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ በማልማትና በሁሉም ስፍራ በስፋት በመጠቀም የህብረተሰቡን ኑ...